🌿🌿የሰው ነገር በግእዝ እጸአሮን ትባላለች 🌿🌿
።።።።።።።።።።።።።።።ፀሎት።።።።።።።።።።።።።፡
ኢል፡ኢላዊ፡ቢላዊ፡ኢኤል፡ኤላዊ፡ቢኢዊ፡ከመድኤል፡ጀማኤል፡ምዋኤል፡ልዋኤል፡ሩዋኤል፡በከመ፡ሠወርኮሙ፡ለሄኖክ፡ወለኤልያስ፡በሕይወተ፡ሥጋ፡ወነፍስ፡ከማሆሙ፡ሠውረኒ፡እመከራ፡ሥጋ፡ወነፍስ፡በዛቲ፡እፀ አሮን በሀገረ እ_ሊተ ለገ/እ/ ፵፱ ድገም አርብና እሮብ ቀን ደግመህ ቁረጥና ከእስስት ደም ጋር ቀላቅለህ በብጫ ወረቀት ጽፈህ በግራ ኪስህ ያዝ ለማንኛውም ይሆንልሃል ።
።።።።።።።።።።።።።#ለሀብት።።፡፡፡፡፡፡፡።፡፡፡፡፡፡።።፡
‛‛ ኢፓኤል ሹዋኤል ’’ በእስስት ደም ከቅጠሉ ላይ ጽፎ አቃጥሎ በትክሻ መጠቆር ነው ።
።።።።።።።።።።።።።#ለፈለጉት_ነገር።።።።።።።።።።።
ለዚህ ነገር ሁነኝ ብሎ በጥርስ ነቅሎ እያላመጡ ጉዳይን ማድረግ ነው ።
።።።።።።።።።።።።።#ለምዋርት።።።።።።።።።።።።።።
‛‛ ኢፓኤል አካኤል ኦጃኤል ’’ ብሎ የሰው ነገርን የአሩጥን የእንጭብርን ስር ነቅሎ በስመሬታ ገብስ ዱቄት ጋር ቂጣ አስጋግሮ መብላት ነው ።
።።።።።።።።።።።።።#ለፍጥነት።።።።።።።።።።።።።።
‛‛ ኢል ኢላዊ በኢዊ ከመደኤል ከመደኤል ጃማኤል ሙዋኤል ሱዋኤል ሹዋኤል ሉዋኤል ሩዋኤል በኃይለ እሉ አስማተ ሠረገላ ኤልያስ በከመ ሠወርከሙ ለሄኖክ ወለኤልያስ ወለእዝራ ከማሆሙ ሰወረኒ እምዓይነ ኩሉ ጸር በይእቲ እፀ አሮን ’’ ለገ/እ/
#ገቢሩ አስማቱ ጽፈህ ከእስስት ስጋ ጋር አክስለህ ተነቀሰ ወይም በእስስት ደም በቢጫ ወረቀት ጽፈህ ሺህ ጊዜ ደግመህ መያዝ ነው ።
።።።።።።።።።።#ሀብቱ_ለተሠወረበት።።።።።።።።።
‛‛ ኢጥኤል ሙዋኤል ’’ 99 ጊዜ ጽፎ ከሎሚ አበባ ጋር ወቅጦ በማር ሰባት ቀን ማብላት ነው ።
።።።።።።።።።#የተደበቀን_ነገር_ለማግኘት።።።።።።።
‛‛ አኤል አፓኤል አካኤል አጃኤል ’’ ብሎ በእጅ ይዞ ደግሞ መቁረጥና ከጅብ አይን ጋር ወቅጦ በጅብ ሐሞት ለውሶ መኳልና አስማቱን መድገም ነው ። የተደበቀን ሁሉ ይገልፃል ።
።።።።።።።።።።።።።።።#ለእድሜ።።።።።።።፡፡።።።።
‛‛ ኤስ በስ ኤለበላሆን ፪ ወለቂሶን ፪ አስሄር ሚጣ ወልጣ ሚጣ ወወልጣ ለዛቲ ነፍስየ ውስተህይወተ ሊተ ለገ/እ/’’ ሥሩን ከእንጭብር ጋር ወቅጦ በቀይ ቀለም ጽፎ አቃጥሎ መጠቆር ነው ።
/ ለሀብት የሚሆነው ነጭ አበባ ያለው ሲሆን ለአቃቤ ርእስ ለመሰውር ቀይ አበባው ነው /
።።።።። መርጌታ አምደ ብርሃን ።።።
ማንኛውንም ጥያቄ ለምትሹ በሙሉ
0918834904 ብለው ይ�ደውሉ።
✔️ቴሌግራም መልክት የምቀበልበት
@merigetaamedeberhan።።።።።። ጥበብን መጠቀም ብልህነት ነው !!! ።።።።