#ጥቆማ
የእንግሊዘኛ ቋንቋ ምዘና ፈተና (IELTS) በጅማ ዩኒቨርሲቲ ይውሰዱ!
ብሪቲሽ ካውንስል ከጅማ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር የ'IELTS' ፈተና ሐምሌ 19/2017 ዓ.ም በጅማ ዩኒቨርሲቲ ይሰጣል፡፡
በጅማ ዩኒቨርሲቲ ፈተናውን ለመውሰድ ፍላጎት ያላችሁ በአካባቢው የምትገኙ ምህራን፣ ተማሪዎች እና ባለሙያዎች እስከ
ሐምሌ 13/2017 ዓ.ም ምዝገባ ማድረግ ይችላሉ።
ለመመዝገብ፦
www.ieltsregitration.britishcouncil.org ላይ ይግቡ፣
- IELTS Academics የሚለውን ይምረጡ፣
- 'Choose Country/Territory' የሚለውን ይጫኑ፣
- Ethiopia የሚለውን ይምረጡ/ይጻፉ፣
- ጅማ የሚለውን የመፈተኛ ቦታ ይምረጡ፣
- July 26, 2025 የሚል የመፈተኛ ቀን ይምረጡ፣
- 'Search for Tests' የሚለውን በመጫን 'Book Test' የሚለውን ይምረጡ፣
- አስፈላጊ ሰነዶች እና ክፍያ ይፈጽሙ።
ለተጨማሪ መረጃ 👉 0911769560
@tikvahuniversity