Postlar filtri


#ጥቆማ

የእንግሊዘኛ ቋንቋ ምዘና ፈተና (IELTS) በጅማ ዩኒቨርሲቲ ይውሰዱ!

ብሪቲሽ ካውንስል ከጅማ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር የ'IELTS' ፈተና ሐምሌ 19/2017 ዓ.ም በጅማ ዩኒቨርሲቲ ይሰጣል፡፡

በጅማ ዩኒቨርሲቲ ፈተናውን ለመውሰድ ፍላጎት ያላችሁ በአካባቢው የምትገኙ ምህራን፣ ተማሪዎች እና ባለሙያዎች እስከ ሐምሌ 13/2017 ዓ.ም ምዝገባ ማድረግ ይችላሉ።

ለመመዝገብ፦ www.ieltsregitration.britishcouncil.org ላይ ይግቡ፣
- IELTS Academics የሚለውን ይምረጡ፣
- 'Choose Country/Territory' የሚለውን ይጫኑ፣
- Ethiopia የሚለውን ይምረጡ/ይጻፉ፣
- ጅማ የሚለውን የመፈተኛ ቦታ ይምረጡ፣
- July 26, 2025 የሚል የመፈተኛ ቀን ይምረጡ፣
- 'Search for Tests' የሚለውን በመጫን 'Book Test' የሚለውን ይምረጡ፣
- አስፈላጊ ሰነዶች እና ክፍያ ይፈጽሙ።

ለተጨማሪ መረጃ 👉  0911769560

@tikvahuniversity


የሁለት ወር የልጆች የክረምት ስልጠና 25% ቅናሽ እስከ ሰኔ 21/2017 ዓ.ም.

👉 ስልጠናው ዕድሜያቸው ከ 7-18  ዓመት ላሉ ልጆች የሚሰጥ ነው።
👉 ልጆች ፕሮጀክቶች እየሰሩ የሚሰለጥኑበት።
👉 ስልጠናው ሰኔ 30/2017 ዓ.ም ይጀመራል።

የስልጠናዎቹ ዓይነት፦
👉 Computer Programming and Website Development
👉 AI and Robotics
👉 Graphic Design, Video Editing and Animation
👉 Art (Film Acting, Writing and Modeling)
👉 Painting, Drawing and Sculpture
👉 Language and Basic Computer

☎️   0906777799 / 0906777755
አድራሻ
ቁ.1: ፒያሣ ቸርችል ጎዳና ኤልያና ሆቴል 2ኛ ፎቅ
ቁ.2: መገናኛ ታሜጋስ ህንፃ 2ኛ ፎቅ

Telegram: https://t.me/sagetraininginstitute
TikTok: https://www.tiktok.com/@sage_training_institute
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/sage-training-institute


#ExitExam

የ2017 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ መርሐግብር ተማሪዎች የመውጫ ፈተና የአምስተኛ ቀን ፈተናዎች ዛሬ ተጠናቀዋል።

ፈተናው ላለፉት አምስት ቀናት የተሰጠ ሲሆን፤ ለቀጣይ ሁለት ቀናት (ቅዳሜ እና እሑድ) እንደማይሰጥ የወጣው መርሐግብር ያሳያል።

ከሰኔ 2/2017 ዓ.ም ጀምሮ እየተሰጠ የሚገኘው ፈተናው፤ ማክሰኞ ሰኔ 10/2017 ዓ.ም ይጠናቀቃል።

190 ሺህ የሚሆኑ ተፈታኞች በኦንላይን የሚሰጠውን ፈተና እየወሰዱ እንደሆነ ይጠበቃል።

ምስል፦ ዳምቢ ዶሎ፣ ዓዲግራት እና ወለጋ ዩኒቨርሲቲዎች

@tikvahuniversity

32.2k 0 29 42 177

ለ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ይዘጋጁ!

የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 23/2017 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 8/2017 ዓ.ም ይሰጣል፡፡

ለሀገር አቀፍ ፈተናው እየተዘጋጁ ነው?

ተፈታኝ ተማሪ ከሆኑ ከታች የተቀመጠውን ሊንክ በመጫን ለፈተናው በቂ ዝግጅት ለማድረግ የሚያስችሉ ትምህርቶችን ማግኘት ይችላሉ።

በትምህርት ሚኒስቴር የተዘጋጁ የቲቶርያል ቪዲዮዎችን ለማግኘት 👇
https://examinfo.moe.gov.et/guides


@tikvahuniversity

45.8k 0 273 26 174

በአማራ ክልል የ6ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና በአስፈታኝ ትምህርት ቤቶች እየተሰጠ ነው፡፡

በክልሉ የ6ኛ ክፍል ፈተና ሰኔ 5 እና 6/2017 ዓ.ም በ3,551 ትምህርት ቤቶች እንደሚሰጥ የክልሉ ትምህርት ቢሮ መግለፁ ይታወቃል።

በክልሉ የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ሰኔ 3 እና 4/2017 ዓ.ም ተሰጥቷል።

@tikvahuniversity


ሰላም ሚኒስቴር በአምስት ዩኒቨርሲቲዎች ሲሰጥ የቆየው 13ኛ ዙር የብሔራዊ በጎ ፈቃድ ማኅበረሰብ አገልግሎት ስለጠና ተጠናቋል።

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ፣ ወሎ ዩኒቨርሲቲ፣ መቱ ዩኒቨርሲቲ፣ አሶሳ ዩኒቨርሲቲ እና ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ 13ኛው ዙር ስልጠና የተሰጥባቸው ዩኒቨርሲቲዎች ናቸው።

5 ሺህ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ለ22 ቀናት በተሰጠው ስልጠና ተሳትፈዋል።

ሰላም ሚኒስቴር ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶችን በማሳተፍ፤ በስነ-ምግባር፣ በክህሎት እና በሥራ ፈጠራ ግንዛቤ የሚያዳብር ስልጠና ሲሰቆይቷል፡፡

@tikvahuniversity


ስትጠብቁት የነበረው የ12ኛ ክፍል ማትሪክ ፈተና አጋዥ አፕሊኬሽናችን አሁን playstore ላይ ይገኛል። አሁኑኑ አድርገው መጠቀም ይጀምሩ!

✅ በነጻ
✅ አዲሱን ስርዓተ ትምህርት ያካተተ
✅ አጫጭር ኖቶችና አጋዥ ቪድዮዎችን የያዘ

አሁኑኑ ይሞክሩት!!

መተግበሪያውን ለማግኘት 👇                       
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.exam_time.exam

ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ 👉 @thinkhub

#ethiopia #ethiopian #ትምህርት #grade12 #Ethiopians #entranceexam #examtime #education #matric #Ethiopians


የሁለት ወር የክረምት ስልጠና
25% ቅናሽ እስከ ሰኔ 21/2017 ዓ.ም.

ፒስቺሪ አካውንቲንግ ስልጠና በፒያሣ እና በመገናኛ ካምፓስ ምዝገባ ላይ ነን!

👉 ንድፈ ሀሳብን ከተግባር ያስተሳሰረ ስልጠና
👉 በፒስቺሪ ላይ የኢትዮጵያ ግብር ህግን፣ ሒሳብ አያያዝ እና ሪፖርት አቀራረብን አካቶ የሚሰጥ
👉 ስልጠናው ሰኔ 30/2017 ዓ.ም ይጀመራል።

የበለጠ ይጠብቁ ...
💥 ሴጅ ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት 💥

☎️   0906777799 / 0906777755
አድራሻ
ቁ.1:
ፒያሣ ቸርችል ጎዳና ኤልያና ሆቴል 2ኛ ፎቅ
ቁ.2: መገናኛ ታሜጋስ ህንፃ 2ኛ ፎቅ

Telegram: https://t.me/sagetraininginstitute
TikTok: https://www.tiktok.com/@sage_training_institute
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/sage-training-institute


#MoE

የመውጫ ፈተና የአምስተኛ ቀን መርሐግብር (ሰኔ 6/2017 ዓ.ም)

ፈተናው በተለያዩ የትምህርት ፕሮግራምች በሁለት ክፍለ-ጊዜ ይሰጣል፦

✅ ፈረቃ 1: ጠዋት ከ2:00-5:00 ሰዓት
✅ ፈረቃ 2: ከሰዓት ከ9:00-12:00 ሰዓት

@tikvahuniversity

39k 0 122 31 165

#ETA

የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን የትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ አገልግሎት ለማግኘት የሚፈልጉ ተገልጋዮችን በቀጠሮ እንደሚያስተናግድ ገልጿል።

ለነገ ሰኔ 6/2017 ዓ.ም የተቀጠሩ የትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ ተገልጋዮችን ስም ዝርዝር በተቋሙ የማኅበራዊ ትስስር ገፆች ለጥፏል።

በቀጣይ ተገልጋዮችን ከቀጠሮ ውጪ የማያስተናግድ መሆኑን ተቋሙ አሳውቋል።

@tikvahuniversity


🤙🏽 ማንኛውም የድምጽ ወይም የዳታ ጥቅል እየገዛን በጉርሻ ደቂቃዎች እንንበሽበሽ! ከሳፋሪኮም ጋር በአብሮነት አንድ ወደፊት⚡️

🔗 M-PESA ሳፋሪኮም መተግበሪያን በዚህ ሊንክ እናውርድ 👇
https://play.google.com/store/apps/details?id=et.safaricom.mpesa.lifestyle

#MPESASafaricom
#SafaricomEthiopia
#1Wedefit
#Furtheraheadtogether


#TVTI #ExitExam

የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ሠልጣኞች የ2017 ዓ.ም የመውጫ ፈተና የሚሰጠው ሰኔ 12 እና 13/2017 ዓ.ም መሆኑን ተቋሙ አሳውቋል።

(የመፈተኛ ቦታ እና የፈተና ፕሮግራም ከላይ ተያይዟል።)

@tikvahuniversity


በድሬዳዋ አስተዳደር የ2017 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል አስተዳደር አቀፍ ፈተና ሰኔ 3 እና 4/2017 ዓ.ም ተሰጥቷል።

ከ8 ሺህ በላይ የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች በ61 የፈተና ማዕከላት ፈተናቸውን የወሰዱ ሲሆን፤ ከነዚህ ውስጥ በድሬዳዋ ፌደራል ማረሚያ ቤት በህግ ታራሚነት የሚገኙ የ8ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች ፈተናቸውን መውሰዳቸው ተገልጿል።

@tikvahuniversity


በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ የ6ኛ ክፍል መሰጠት ተጀምሯል።

ከ48 ሺህ በላይ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች የአንደኛ ደረጃ ትምህርት መልቀቂያ ፈተና እንደሚወስዱ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ገልጿል።

@tikvahuniversity


የሁለት ወር የክረምት ስልጠና
25% ቅናሽ እስከ ሰኔ 21/2017 ዓ.ም
.

የዲጂታል ማርኬቲንግ ስልጠና በፒያሣ እና በመገናኛ ካምፓስ ምዝገባ ላይ ነን!

👉 በሁለት ወር ምርጥ የዲጂታል ማርኬቲንግ ባለሙያ የሚያደርግዎት
👉 ንድፈ ሀሳብን ከተግባር ጋር ያስተሳሰረ ስልጠና
👉 ስልጠናው ሰኔ 30/2017 ዓ.ም ይጀመራል።

የበለጠ ይጠብቁ ...
💥 ሴጅ ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት 💥

☎️   0906777799 / 0906777755
አድራሻ
ቁ.1:
ፒያሣ ቸርችል ጎዳና ኤልያና ሆቴል 2ኛ ፎቅ
ቁ.2: መገናኛ ታሜጋስ ህንፃ 2ኛ ፎቅ

Telegram: https://t.me/sagetraininginstitute
TikTok: https://www.tiktok.com/@sage_training_institute
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/sage-training-institute


#MoE

የመውጫ ፈተና የአራተኛ ቀን መርሐግብር
(ሰኔ 5/2017 ዓ.ም)

ፈተናው በ58 የትምህርት ፕሮግራምች በሦስት ክፍለ-ጊዜ ይሰጣል፦
✅ ፈረቃ 1: ጠዋት ከ2:30-5:00 ሰዓት
✅ ፈረቃ 2: ረፋድ ከ5:30-8:00 ሰዓት
✅ ፈረቃ 3: ከሰዓት ከ8:30-11:00 ሰዓት

@tikvahuniversity

44.2k 0 98 34 169


17 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.
OSZAR »