የሳሙኤል እና የአስቻለው በለጠ (2ቱም የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ሀይል ሴንተራል ኮማንድ አባል ናቸው) ጦር እርስ በእርሱ ሊገጥም ነው ማለት ነው?🤔
ጎበዝ ዝም ተብሎ የሚታይ አይደለም!
1ኛ) ሰርጎ ገብ እንዳንለው በመዋቅር ነው እያታዘዙ ያሉት።
2ኛ) የሀሰት ወሬ ነው እንዳንል አመራሮቹ ስለጉዳዩ በግልፅ እያወሩ ነው!
በአንድ ሴንትራል ኮማንድ ስር ነኝ የሚል አካል እንዴት እንደዚህ አይነት ነገር ያደርጋል?
ከሁለቱ አንዱ #የግድ እውነት ነው? አስቻለው ወይም ሳሙኤል አንዳቸው ለጠላት የሚሰሩ ባንዳ ናቸው? ይህ ካልሆነም ለትግሉ የማይመጥኑ የሰፈር አለቃ ናቸው ማለት ነው?
እንደዚህ አይነቱን ሸፋፍነን አናልፈውም!! የግድ መጥራት አለበት!👇
https://vm.tiktok.com/ZMSNojn8D/
ጎበዝ ዝም ተብሎ የሚታይ አይደለም!
1ኛ) ሰርጎ ገብ እንዳንለው በመዋቅር ነው እያታዘዙ ያሉት።
2ኛ) የሀሰት ወሬ ነው እንዳንል አመራሮቹ ስለጉዳዩ በግልፅ እያወሩ ነው!
በአንድ ሴንትራል ኮማንድ ስር ነኝ የሚል አካል እንዴት እንደዚህ አይነት ነገር ያደርጋል?
ከሁለቱ አንዱ #የግድ እውነት ነው? አስቻለው ወይም ሳሙኤል አንዳቸው ለጠላት የሚሰሩ ባንዳ ናቸው? ይህ ካልሆነም ለትግሉ የማይመጥኑ የሰፈር አለቃ ናቸው ማለት ነው?
እንደዚህ አይነቱን ሸፋፍነን አናልፈውም!! የግድ መጥራት አለበት!👇
https://vm.tiktok.com/ZMSNojn8D/