Law students Union ️️️


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Amharcha
Toifa: Ta’lim


LSU is created mainly to inform you updated laws; access teaching materials, references, exit exam files, short notes available;and to support law students.
🎓|=|🎓🌟LSU 🌟GBS ⭐የሕ.ተ.ህ🌟
📩if any✍️ @LSU2012_bot

For More Accessibility of Laws!

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Amharcha
Statistika
Postlar filtri


ከ ግብር ጋር በተገናኘ ሊቀረብ ስለሚችል የይግባኝ ስነ-ስርዓት

1. ለኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ፍትሕ ሚኒስቴር ተጠሪ ከሆኑ ተቋማት መካከል የፌዴራል ታክስ ይግባኝ ኮሚሽን አንዱ መሆኑ ይታወቃል፡፡
ይግባኝ ባይ ለፌደራል ታክስ ይግባኝ ኮሚሽን ይግባኙን ግልፅ በሆነ ማመልከቻ ማቅረብ ያለበት ሲሆን የውሳኔ ማስታወቂያ ከተቀበለ ጀምሮ 30 ቀን ያላለፈው፣ አከራካሪ የሆነው የገንዘብ መጠን የገቢዎች ጉዳይ ከሆነ 5ዐ% ፣ የጉምሩክ ጉዳይ ከሆነ 1ዐዐ% የተከፈለበት ደረሰኝ ፣ ለጉዳዩ በማስረጃነት የሚያገለግሉ አባሪ ሰነዶች፣ የሥር አቤቱታ አጣሪ ውሳኔ ፣ የንግድ ሥራ ፈቃድ ፣ የንግድ ምዝገባ ሰርተፊኬት ፣  የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ የምስክር ወረቀት ፣ መተዳደሪያ ደንብ ፣ መመስረቻ ጽሁፍ በእንግሊዝኛ ከሆነ ወደ አማርኛ ተተርጉሞ ከይግባኙ ጋር መቅረብ ይኖርበታል::
ይግባኝ የሚያቀርበዉ አካል ይግባኝ ማለት የሚችለዉ በሁለት አይነት መልኩ ሲሆን አንደኛ በገቢዎች ወይንም በጉምሩክ ጉዳይ ኖሮት ለጉዳዩ በሁለቱ አካላት የመጨረሻ ውሳኔ የተሰጠው እና በ30 ቀን ጊዜ ውስጥ የቀረበ ከሆነ ሁለተኛ ከ30 ቀን በኋላ ዘግይቶ ለሚመጣ የዘገየበት ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት መሆኑን ማስረጃ አቅርቦ እንዲፈቀድለት የሚጠይቅ ከሆነ እና ከተፈቀደለት ይግባኝ ይከፈትለታል፡፡ ይግባኙ መቅረብ ያለበት በባለቤት ፣ በስራ አስኪያጅ ወይንም በህጋዊ ወኪል/በጠበቃ/ ሲሆን ውክልናው በውልና ማስረጃ የተረጋገጠ ወይም መ/ቤቱ ለተጠየቀው ግብር በተመለከተ መከራከሩን የሚገልጽ ውክልና በዋናው ሥራ አስኪያጅ መወከሉን በማኀተም ተረጋግጦ የሚቀርብ መሆን አለበት፡፡

ከይግባኝ  አቤቱታዉ ቀጥሎ ያለዉ ሂደት

# አንድ መዝገብ መረጃው ተሟልቶ መቅረቡ ከተረጋገጠ መዝገቡ 24 ሰዓት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ መዝገቡ ተከፍቶ መጥሪያ ለሚመለከተው አካል ይላካል:: የተላከለትን ይግባኝ መልስ ሰጪ በ15 ቀን ጊዜ ውስጥ ምላሹን በችሎት ያቀርባል:: በዕለቱ ችሎት የቀረበው መዝገብ ምላሹ ካልመጣ ተለዋጭ ቀጠሮ ይሰጣል፡፡ ምላሹ ከመጣ የመልስ መልስ እና የቃል ክርክር ቀነ ቀጠሮ በችሎት ተሰጥቶት የመልስ መልስ ለመጠባበቅ መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለሳል:: በቀጣይ ለመልስ መልስ ቀጠሮ መልስ መልሱ ከቀረበ/ካልቀረበ ለዳኞች እንዲመራ ለ ኘሬዝደንት ይቀርባል ፕሬዝደንት መዝገቡ ለየትኛው ዳኛ እንደተመራ እያረጋገጡ ለየዳኞቹ የቃል ክርክር እንዲያከራክሩ ይደረጋል፡፡ በዕለቱ የቃል ክርክር የተከራከሩ እንደሆነ መዝገቡ ለውሳኔ ቀጠሮ ይሰጠዋል፡፡ ካልተከራከሩ በተለዋጭ የሚከራከሩበት ቀነ ቀጠሮ ይሰጠዋል፡፡

በመጨረሻም ውሳኔው በ3 እና ከ3 በላይ በሆኑ ከ5 ባልበለጡ ዳኞች ይፈረማል፡፡ ውሳኔው ከወጣ በኋላ ሁለቱም ወገኖች ውሳኔውን እንዲወስዱ ይደረጋል፡፡ በውሳኔው ያልተስማማ ወደ ከፍተኛ ፍ/ቤት እንዲሁም እስከ ሰበር ድረስ የይግባኝ መብቱ የተጠበቀ ይሆናል፡፡


©️ Bedru Mustefa: Lecturer, Attorney & consultant at any regional and federal courts.


Ethiopian all level law student & lawyers group dan repost
Q8 Who is the actual payer of Value Added Tax in Ethiopia?
So‘rovnoma
  •   A Consumers of the goods and services.
  •   B Seller who is registered for VAT.
  •   C Retailors registered for VAT.
  •   D Whole seller registered for VAT.
  •   E Both retailors and whole sellers.
310 ta ovoz


Ethiopian all level law student & lawyers group dan repost
Q7 Which one of the following taxes can be considered direct tax?
So‘rovnoma
  •   A Value Added Tax
  •   B Turn Over Tax
  •   C Manufacturer's sales tax
  •   D Income tax
  •   E Custom duty paid by a company
309 ta ovoz


Ethiopian all level law student & lawyers group dan repost
Q6 The administrative cost to the tax collecting authority and the costs of compliance on the part of taxpayer should be kept at minimum. Which one of the following principles is best explained by this idea?
So‘rovnoma
  •   A Efficiency
  •   B Equity
  •   C Certainty
  •   D Flexibility
  •   E None
302 ta ovoz


HAQA-BAAS dan repost
OOLMAA DHADDACHAA
➭Guyyaa  21/09/2017
                    Sa'atii 12:53
➭L/O/Dh/Haqabaas: 31

Himatamaan Hanna cimaa raawwate hidhaa cimaa waggaa jaha (6) fi baatii jaha (6)tiin Adabame
Himatamaan maqaan isaa Sabixoo Maammoo Daawud jedhamu itti yaadee gaafa guyyaa 20/08/2017 halkan keessaa sa’aa 8:00 yeroo ta’utti Godina Arsii Aanaa Gololchaa Mag/Caancoo iddoo addaa Qarsaa jedhamee beekamutti Motorsaaykilii gosti ishii TVS Lakk.Gabatee A07634 ta’ee kan tilmaamnii isaa qarshii 240,000 (kuma dhibbaa lama fi kuma afurtama) baasu qabeenyummaan isaa kan miidhamaa dhuunfaa Abdataa Muusaa ta’e mana jireenyaa miidhamaa keessa hatuun miliqee hordoffii tasifameen gaafa guyyaa 21/08/2017 guyyaa keessaa sa’aa 5:30 yoo ta’uu Godina Arsii Aanaa Balee Gaskaar Ganda Elellee Waltahii Magaalaa Gooyaatti Qorataan Polisii fi Abbaan Alangaa dhimmicha erga waliin qorataa turaniin booda Abbaan Alangaa Mana Murtii A/Gololchaatti galmee Yakkaa Hanna Cimaa himatamaa irratti hundeessee dhiyeessee himatamaan dhaddachaatti dhiyatee ani gocha yakkaa kanan rawwadhee hin qabu jedhee yoo wakkatu; Ragooleen A/A dhiyataanii yeroo fi iddoo himannaa A/A keessatti ibsamee kanatti himatamaan gocha yakka kana rawwachuu waan irratti mirkanessaniif himatamaan kewt jalatti himatamee jalatti bu’uraa S/D/F/Y kewt 142/1 tiin of irraa akka ittisuu jedhamee; himatamaan ragoolee ittisaa dhiyeeffatee isarraa irraa ittisuun jecha ragaa A/A fashalessuu waan hin dandeenyeef kwt jalatti himatame kewt 669/3 (b) jalatti bu’uuraa S/D/F/Y kewt 149/3 tiin balleessaa qaba jechuun; Manni Murtiis yaada adabbi bitaa fi mirgaa erga dhaga’een booda adabbii himatamaa ni barsiisa; fakkatoota isaa ni akeekkachiisa jedhe kan itti amane adabbii hidhaa cimaa waggaa 6 (jaha) fi ji’aa 6 (jaha)tiin akka adabamuu jedhamee bu’uraa S/D/F/Y kewt 149/5 tiin murteessee jira.Maddii:_Mana Murtii Aanaa Gololchaa CHAANAALA TELEGIRAAMAA HAQABAAS

Kaayyoon keenya Sammuu olaantummaa seeraatti amanuu fi dhaloota Seeraaf sirnaan bulu horachuudha!


ጥገኝነት የመጠየቅ መብት ስንል ምን ማለታችን ነው?
✅ ጥገኝነት የመጠየቅ መብት ማለት ከግጭት ወይም አደጋ የሚያመልጡ ሰዎች በሌላ ሀገር ከለላ የሚያገኙበት ሥነ ሥርዓት ነው። ሰዎች ለጥገኝነት ሲያመለክቱ በዘራቸው፣ በሃይማኖታቸው፣ በብሔራቸው፣ በፖለቲካ አስተሳሰባቸው ወይም በአንድ የተወሰነ ማኅበራዊ ቡድን ውስጥ አባል በመሆናቸው ምክንያት የሚፈጸም ጥቃት ስለሚያስፈራቸው ጥበቃ እንዲደረግላቸው ነው። ከለላ ለማግኘትም ወደ ሀገራቸው ቢመለሱ በእርግጥ ወይም በተጨባጭ ሊደርስባቸው የሚችል ማሳደድ፣ ማሠቃየት፣ መንገላታት ስለመኖሩ ማሳየት አለባቸው።

ጥገኝነት የመጠየቅ መብት የሕግ መሠረቶች ምንድን ናቸው?
✅ ዓለም አቀፍ እና ብሔራዊ የሕግ ማዕቀፎች ተጨባጭ ከሆነ ጥቃት/ጭቆና ጥበቃ ለማግኘት ጥገኝነት የመጠየቅ መብትን እና ሂደቶችን ይደነግጋሉ። ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች መግለጫ (Universal Declaration of Human Rights) አንቀጽ 14 ከጥቃት/ጭቆና ሸሽቶ በሌሎች ሀገሮች ጥገኝነት የመጠየቅ መብትን እውቅና ሰጥቷል። ማን እንደ ስደተኛ እንደሚቆጠር እና ሀገራት ለጥገኝነት ጠያቂዎች ከለላ ለመስጠት ያለባቸውን ግዴታዎች ከመዘርዘር አኳያ እ.ኤ.አ. በ1951 የወጣው የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ስምምነት እና እ.ኤ.አ. በ1967 የስደተኞች ሁኔታን ለመደንገግ የወጣው ፕሮቶኮል ጥገኝነትን ለተመለከቱ ሕጎች መሠረት በመሆን ያገለግላሉ።
#Ethiopia🇪🇹 #HumanRightsForAll
በነጻ የስልክ መስመራቸው 7307 ላይ በመደወል የሰብአዊ መብቶች ጥሰት አቤቱታ ማቅረብ ወይም ጥቆማ መስጠት ይችላሉ።

✅✅✅✅✅✅✅✅✅✅✅✅✅✅
@LawStudentsUnion
@LawStudentsUnion


Which one is incorrect about the informal constitutional amendment procedure?
A
Informal constitutional amendment happens by altering the constitutional text

B
An informal amendment may take place through judicial decisions
C
The usage of the executive body may give rise to the informal amendment of the Constitution
D
Informal amendment of the Constitution happens without changing the constitutional text


According to Lon Fuller inner morality of law:
A
Laws shall be made for temporary purpose only
B
Laws shall be retroactive
C
Laws shall be intelligible

D
Laws shall be inconsistent


As per the FDRE Constitution, one of the following differs from the others?
A
Supremacy of the Constitution.

B
Gender equality.
C
Secularism.
D
Transparency and accountability of public institutions.


One of the following is a void treaty:
A
A treaty that is formed based on erroneous fact.
B
A treaty that is formed contrary to a jus cogens norm.

C
A treaty that is formed by coercion of representative of a State.
D
A treaty that is contradictory with new jus cogens.


The principle of legality comprises all but not one of the following doctrines?
A
Principle of maximum certainty of crimes and penalties.
B
Principle of double effect of euthanasia.

C
Principle of strict interpretation and prohibition of analogy.
D
Prohibition of double jeopardy.


Shares in a private limited company:
A
Are freely transferred among their shareholders
B
Need a majority vote of at least 75% to transfer them to outsiders

C
Shall be transmitted to the heirs of the shareholders
D
All


Efficiency of taxation is often measured against the following costs, except:
A
Administrative costs
B
Externality cost

C
Compliance costs
D
Excess costs


One of the following matters is not required by the Commercial Code to be indicated by the Memorandum of Association?
A
The capital of the company
B
The general manager of the company

C
The business purpose of the company
D
The head office of the company


Which of the following is not correct about constitutional interpretation?
A
It aims at extracting the general normative content of the written Constitution
B
It seeks to identify the meaning of the constitutional provision
C
It solely assigns certain meanings to the constitutional text

D
It is the activity of maintaining constitutional supremacy


Tax_questions_and_its_answers[1].pdf
111.6Kb
Share Tax_questions_and_its_answers[1].pdf









20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.
OSZAR »