ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ በ2017 ዓ.ም በክረምት ፕሮግራም PGDT Certificate በ Mathematics, Physics, Biology, Chemistry, Sport Science, English, Geography, Civic, Sidaamu Afoo, Amharic, History, Information Technology ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ይፈልጋል፡፡
የማመልከቻ መስፈርቶች፡-
• አመልካች ከታወቀ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም በተመሳሳይ ወይም በተዛማጅ የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ድግሪ ያለዉ/ያላት
• ቀደም ሲል ከተማሩበት የትምህርት ተቋም ኦፊሺያል ትራስክሪፕት ማስላክ የሚችል/የምትችል
• ከግል የትምህርት ተቋም የተመረቁ ከሆነ የትምህርት ማስረጃቸው ትክክለኛነት ከኢፌድሪ የትምህርት ስልጠና ባለስልጣን ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችል/የምትችል፤
ማሳሰቢያ፡-
አመልካቾች ከሰኔ 12 - 20 /2017 ዓ.ም እንዲሁም ከሐምሌ 08 - 11/2017 ዓ.ም በስራ ሰዓት ዋናው ሬጅስትራር ቢሮ ቁጥር 41 በመቅረብ ማመልከት ይቻላሉ፡፡
አመልካቾች የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000013481788 በመጠቀም የማመልከቻ ክፍያ 50 ብር መክፈል ይጠበቅባቸል።
የተማሪዎች ቁጥር ከመቀበል አቅም በታች (ዝቅተኛ) ከሆነ የትምህርት ፕሮግራሞች የማይከፈቱ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
[ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ዋና ሬጅስትራር ጽ/ቤት]
@ethiofreshman201