ቼልሲ ለመጨረሻ ጊዜ ከለንደን ውጪ ሆኖ ከሜዳ ውጪ የሊግ ጨዋታ ካሸነፈ ከ 5 ወር በላይ ተቆጥሯል።
ለመጨረሻ ጊዜ ያሸነፈውም በፈረንጆቹ ዲሴምበር 4 ሳውዛምፕተንን ነበር. 🤯
ክለባችን በዚህ ሳምንት በሊጉ መጨረሻ ጠዋታ ወደ ፎረስት አቅንቶ ኖቲንግሀምን ከሜዳ ውጪ ይገጥማል ካሸነፍን በቀጥታ ወደ ቻምፒዮንስ ሊግ የምንገባ ሲሆን ከወዲሁ ጨዋታው ተጠባቂ ሆኗል... 🍿
🔗 WhoScored
SHARE @ET_CHELSEA_FANS
SHARE @ET_CHELSEA_FANS
ለመጨረሻ ጊዜ ያሸነፈውም በፈረንጆቹ ዲሴምበር 4 ሳውዛምፕተንን ነበር. 🤯
ክለባችን በዚህ ሳምንት በሊጉ መጨረሻ ጠዋታ ወደ ፎረስት አቅንቶ ኖቲንግሀምን ከሜዳ ውጪ ይገጥማል ካሸነፍን በቀጥታ ወደ ቻምፒዮንስ ሊግ የምንገባ ሲሆን ከወዲሁ ጨዋታው ተጠባቂ ሆኗል... 🍿
🔗 WhoScored
SHARE @ET_CHELSEA_FANS
SHARE @ET_CHELSEA_FANS