"በድጋሜ የመውጫ ፈተና የሚወስዱ ተፈታኞች የመፈተኛ ጊዜ አልተራዘመም፡፡" - ትምህርት ሚኒስቴር
የመውጫ ፈተና በድጋሜ ተፈታኞች የፈተና ጊዜን በተመለከተ ትምህርት ሚኒስቴርን ጠይቀናል፡፡
አሁን ላይ የመወጫ ፈተናውን በድጋሜ የሚወስዱ ተፈታኞችን የምዝገባ ሁኔታ እየገመገመ እንደሚገኝ ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡
በድጋሜ የመውጫ ፈተናውን የሚወስዱ ተፈታኞች፥ ለመጀመሪያ ጊዜ ከሚፈተኑት ጋር አብረው ፈተናውን እንደሚወስዱ ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡
ከሚያዝያ 14/2017 ዓ.ም ጀምሮ ሲከናወን የቆየው የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ዳግም ተፈታኞች ምዝገባ ነገ ግንቦት 05/2017 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ ይጠበቃል፡፡
በቀሩት ሰዓታት ይመዝገቡ 👇
https://exam.ethernet.edu.et
Note:
በዲሲፕሊን ምክንያት የመውጫ ፈተና ውጤታችሁ የተሰረዘባችሁ የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የመውጫ ፈተና ማዕከል ድጋሚ ተፈታኞች፤ ፈተናውን በድጋሚ ለመውሰድ ምዝገባ ማድረግ የምትችሉ መሆኑ በሚኒስቴሩ መገለፁ ይታወሳል፡፡
@tikvahuniversity
የመውጫ ፈተና በድጋሜ ተፈታኞች የፈተና ጊዜን በተመለከተ ትምህርት ሚኒስቴርን ጠይቀናል፡፡
አሁን ላይ የመወጫ ፈተናውን በድጋሜ የሚወስዱ ተፈታኞችን የምዝገባ ሁኔታ እየገመገመ እንደሚገኝ ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡
በድጋሜ የመውጫ ፈተናውን የሚወስዱ ተፈታኞች፥ ለመጀመሪያ ጊዜ ከሚፈተኑት ጋር አብረው ፈተናውን እንደሚወስዱ ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡
ከሚያዝያ 14/2017 ዓ.ም ጀምሮ ሲከናወን የቆየው የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ዳግም ተፈታኞች ምዝገባ ነገ ግንቦት 05/2017 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ ይጠበቃል፡፡
በቀሩት ሰዓታት ይመዝገቡ 👇
https://exam.ethernet.edu.et
Note:
በዲሲፕሊን ምክንያት የመውጫ ፈተና ውጤታችሁ የተሰረዘባችሁ የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የመውጫ ፈተና ማዕከል ድጋሚ ተፈታኞች፤ ፈተናውን በድጋሚ ለመውሰድ ምዝገባ ማድረግ የምትችሉ መሆኑ በሚኒስቴሩ መገለፁ ይታወሳል፡፡
@tikvahuniversity