እስራኤል ደቡብ ሶርያን ደበደበች
የእስራኤል መከላከያ ኃይል በዳራ ጠቅላይ ግዛት የጦር መሳሪያ መምታቱን ገልጿል።
በማሕበራዊ ሚዲያ የተለቀቀው ምሥል በ175ኛ ክፍለ ጦር ቦታ ላይ የተካሄደውን የአየር ድብደባ የማያሳይ ነው ተብሏል።
የሶሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአየር ድብደባውን ያወገዘ ሲሆን ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ጥቃቱን እንዲያስቆም ጠይቋል ሲል ስፑትኒክ ዘግቧል ።
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+T4nCtrKz_-DWg9aJ
https://t.me/+T4nCtrKz_-DWg9a
የእስራኤል መከላከያ ኃይል በዳራ ጠቅላይ ግዛት የጦር መሳሪያ መምታቱን ገልጿል።
በማሕበራዊ ሚዲያ የተለቀቀው ምሥል በ175ኛ ክፍለ ጦር ቦታ ላይ የተካሄደውን የአየር ድብደባ የማያሳይ ነው ተብሏል።
የሶሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአየር ድብደባውን ያወገዘ ሲሆን ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ጥቃቱን እንዲያስቆም ጠይቋል ሲል ስፑትኒክ ዘግቧል ።
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+T4nCtrKz_-DWg9aJ
https://t.me/+T4nCtrKz_-DWg9a