ህወሓት‼️
ህወሓት የተፈናቀሉ ወገኖቻችንን ወደ ቀያቸው ለመመለስ የነዳጅ፣የሸቀጥ እና የቱሪስት ጉዞ እገዳ ሊነሳ ይገባል ሲል መልዕክት አስተላልፏል።
የተፈናቀሉ ወገኖቻችን የኢትዮጵያ መንግስት የገባውን ውል ባለመፈጸሙ ምክንያት ወደ ቀያቸው ሊመለሱ አልቻሉም። ህወሓትና የትግራይ ህዝብ ላለፉት አራት ክረምት በብርድ፣ በርሃብና በስቃይ እየተሰቃየ ያለው ህዝብ አፋጣኝ መፍትሄ እንዲሰጠው የኢትዮጵያ መንግስት፣ ተደራዳሪ አካላት እና አለም አቀፍ ማህበረሰብ በተደጋጋሚ ተማጽነዋል።
ነገር ግን የኢትዮጵያ መንግስት በየእለቱ እየሞተ ያለውን ህዝባችንን ለመታደግ የገባውን ቃል ከመፈፀም ይልቅ በተፈናቀሉት ወገኖቻችን ላይ ሌላ የፖለቲካ ቁማር በመጫወት በአሮጌ እና አዲስ በተቀጠሩ ካድሬዎቹ አማካኝነት እየሰራ ነው"ብሏል።
የኢትዮጵያ መንግስት ያስተላለፋቸውን የዕገዳ መሰናክሎች በአስቸኳይ በማረም የፕሪቶሪያ ስምምነትን በማክበር ስምምነቱን ለማስቀጠል አወንታዊ ግዴታውን ሊወጣ ይገባል ብለን እናምናለን"ብሏል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
ህወሓት የተፈናቀሉ ወገኖቻችንን ወደ ቀያቸው ለመመለስ የነዳጅ፣የሸቀጥ እና የቱሪስት ጉዞ እገዳ ሊነሳ ይገባል ሲል መልዕክት አስተላልፏል።
የተፈናቀሉ ወገኖቻችን የኢትዮጵያ መንግስት የገባውን ውል ባለመፈጸሙ ምክንያት ወደ ቀያቸው ሊመለሱ አልቻሉም። ህወሓትና የትግራይ ህዝብ ላለፉት አራት ክረምት በብርድ፣ በርሃብና በስቃይ እየተሰቃየ ያለው ህዝብ አፋጣኝ መፍትሄ እንዲሰጠው የኢትዮጵያ መንግስት፣ ተደራዳሪ አካላት እና አለም አቀፍ ማህበረሰብ በተደጋጋሚ ተማጽነዋል።
ነገር ግን የኢትዮጵያ መንግስት በየእለቱ እየሞተ ያለውን ህዝባችንን ለመታደግ የገባውን ቃል ከመፈፀም ይልቅ በተፈናቀሉት ወገኖቻችን ላይ ሌላ የፖለቲካ ቁማር በመጫወት በአሮጌ እና አዲስ በተቀጠሩ ካድሬዎቹ አማካኝነት እየሰራ ነው"ብሏል።
የኢትዮጵያ መንግስት ያስተላለፋቸውን የዕገዳ መሰናክሎች በአስቸኳይ በማረም የፕሪቶሪያ ስምምነትን በማክበር ስምምነቱን ለማስቀጠል አወንታዊ ግዴታውን ሊወጣ ይገባል ብለን እናምናለን"ብሏል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news