በመዲናችን አዲስ አበባ ሰው አልባ ፖሊስ ጣቢያ ሊኖር መሆኑ ተሰምቷል‼️
የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን
ኮሚሽነር ጄነራል ደምመላሽ ገብረሚካኤል እንደገለፁት አዲስ አበባ ከወራት በኋላ በአፍሪካ የመጀመሪያው፣ በአለም ደግሞ አራተኛው ሰው አልባ ስማርት ፖሊስ ጣቢያ ባለቤት ትሆናለች ብለዋል።
ይህ ጣቢያ ሲጀመር፣ ማንኛውም የህብረተሰብ ክፍል ያለምንም ንክኪ ጉዳዩን ለፖሊስ ሪፖርት ማድረግ የሚችልበት እና የሚፈልገውን የፖሊስ ሀላፊ በቀጥታ አግኝቶ ችግሩን ማስረዳት የሚያስችል ስርዓት ይዘረጋል።
እንዲሁም አሁን ላይ ህብረተሠቡ በአዲስ አበባ በምሽት በነጻነት ስፖርት መስራት ይቻላልም ሲሉ ገልፀዋል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን
ኮሚሽነር ጄነራል ደምመላሽ ገብረሚካኤል እንደገለፁት አዲስ አበባ ከወራት በኋላ በአፍሪካ የመጀመሪያው፣ በአለም ደግሞ አራተኛው ሰው አልባ ስማርት ፖሊስ ጣቢያ ባለቤት ትሆናለች ብለዋል።
ይህ ጣቢያ ሲጀመር፣ ማንኛውም የህብረተሰብ ክፍል ያለምንም ንክኪ ጉዳዩን ለፖሊስ ሪፖርት ማድረግ የሚችልበት እና የሚፈልገውን የፖሊስ ሀላፊ በቀጥታ አግኝቶ ችግሩን ማስረዳት የሚያስችል ስርዓት ይዘረጋል።
እንዲሁም አሁን ላይ ህብረተሠቡ በአዲስ አበባ በምሽት በነጻነት ስፖርት መስራት ይቻላልም ሲሉ ገልፀዋል።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news