የኢቢኤስ አዲስ ነገር ዲጂታል ሚዲያ የሰኔ 17/2017 ዓ.ም የእኩለ ቀን 7፡00 ሰዓት የሀገር ውስጥ ዋና ዋና ዜናዎች፦
🎯በኳታር ዶሃ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በዛው የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን አሁን ላይ በቀጠናው ያለውን ሁኔታ ተከትሎ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ሲል ጥሪ አቅርቧል።
🎯ርዕሰብሔር ታዬ አጽቀ ሥላሴ የአሜሪካ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በተለያዩ የግብርና ዘርፎች መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ አቅርበዋል።
🎯\የኢትዮጵያ ቡና ላኪዎች በአሜሪካ የቡና ገበያ ላይ የበለጠ ለመሳተፍ ያግዛቸዋል የተባለ ምክክር በአሜሪካ ኤምባሲ የውጭ ገበያ አገልግሎት ዘርፍ አዘጋጅነት ተካሂዷል።
🎯በ28 አገራት ከ7 ሺህ 500 በላይ የቡና መሸጫዎች አሉት የተባለው ኮቲ ኩባንያ የኢትዮጵያን ቡና በመግዛት እሴት ጨምሮ በቻይናና ሌሎች አገራት ሊያቀርብ እንደሆነ ተሰምቷል።
🎯የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ከሰዓት በኋላ እንደሚለቀቅ የከተማዋ ትምህርት ቢሮ ገልጿል።
#EBS
#EBSTVNEWS
#EBSTVSPORT
#_7696_WN
https://t.me/ebstvnews
🎯በኳታር ዶሃ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በዛው የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን አሁን ላይ በቀጠናው ያለውን ሁኔታ ተከትሎ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ሲል ጥሪ አቅርቧል።
🎯ርዕሰብሔር ታዬ አጽቀ ሥላሴ የአሜሪካ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በተለያዩ የግብርና ዘርፎች መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ አቅርበዋል።
🎯\የኢትዮጵያ ቡና ላኪዎች በአሜሪካ የቡና ገበያ ላይ የበለጠ ለመሳተፍ ያግዛቸዋል የተባለ ምክክር በአሜሪካ ኤምባሲ የውጭ ገበያ አገልግሎት ዘርፍ አዘጋጅነት ተካሂዷል።
🎯በ28 አገራት ከ7 ሺህ 500 በላይ የቡና መሸጫዎች አሉት የተባለው ኮቲ ኩባንያ የኢትዮጵያን ቡና በመግዛት እሴት ጨምሮ በቻይናና ሌሎች አገራት ሊያቀርብ እንደሆነ ተሰምቷል።
🎯የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ከሰዓት በኋላ እንደሚለቀቅ የከተማዋ ትምህርት ቢሮ ገልጿል።
#EBS
#EBSTVNEWS
#EBSTVSPORT
#_7696_WN
https://t.me/ebstvnews