ተቋርጦ የነበረው የኃይል አቅርቦት ወደ አገልግሎት ተመልሷል
በድሬዳዋ ከተማ ቢካፒታል ሆቴል፣ ኒው ሌቭል ሆቴል፣ ኮካ ኮላ ፋብሪካ፣ ግሪክ ካምፕ፣ ድሬዳዋ ፖሊስ ኮሚሽን፣ ከንቲባ ቢሮ፣ ከዚራ ሙሉ በሙሉ፣ ጎሮ በከፊል፣ ገንደቆሬ፣ መምሪያ፣ ብሪጅ፣ ሰኢዶ እና አካባቢዎቻቸው ተቋርጦ የነበረው የኃይል አቅርቦት ወደ አገልግሎትተመልሷል።
የጥገና ስራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት ለጠበቃችሁን ክቡራን ደንበኞቻችን ከልብ እናመሰግናለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
በድሬዳዋ ከተማ ቢካፒታል ሆቴል፣ ኒው ሌቭል ሆቴል፣ ኮካ ኮላ ፋብሪካ፣ ግሪክ ካምፕ፣ ድሬዳዋ ፖሊስ ኮሚሽን፣ ከንቲባ ቢሮ፣ ከዚራ ሙሉ በሙሉ፣ ጎሮ በከፊል፣ ገንደቆሬ፣ መምሪያ፣ ብሪጅ፣ ሰኢዶ እና አካባቢዎቻቸው ተቋርጦ የነበረው የኃይል አቅርቦት ወደ አገልግሎትተመልሷል።
የጥገና ስራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት ለጠበቃችሁን ክቡራን ደንበኞቻችን ከልብ እናመሰግናለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት