#ዜናመሠረት በውጪ ሀገር የስራ ስምሪት ስራ ላይ ለመቆየት ከ3.2 ሚሊዮን ብር በላይ በመንግስት አካውንት ውስጥ ማስቀመጥ የሚያስገድድ ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጀ
ህጋዊ ኤጀንሲዎች ትናንት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተመራው ረቂቅ ሰነድ ህጋዊ የስራ ስምሪት ላይ ትኩረት ያደረገ ሳይሆን የተመረጡና ለመንግስት ቅርበት ያላቸውን ኤጀንሲዎች ስራው ላይ ለማቆየት ያለመ አሳሪና አሳታፊነት የጎደለው ረቂቅ አዋጅ መሆኑን ለመሠረት ሚድያ ተናግረዋል፡፡
በፖድካስት እና በፅሁፍ ለከፋይ አባላት የተዘጋጀውን ይህን መረጃ ይከታተሉ:
https://tinyurl.com/53zewhhe