#አስተያየት የብዝበዛ ጌቶች በኢትዮጵያ!
"እነዚህ አንዳንድ ምግባረ ብልሹ ሲኔር የተባሉ ዶክተሮች የሰዎች ዝውውር፣ የአካል ክፍል ብለታ (human organ harvesting and trading) እና ሌሎች ግልጽ የሕክምና ማጭበርበሮችን ያካሂዳሉ፡፡ በዚህ ስራም ጠቀም ያለ ገንዘብ በሀገር ዉስጥና በውጭ በሚገኙ ደላሎቻቸው በኩል ያገኛሉ። ይህ የተደራጀ ወንጀል በትልልቆቹ የመንግስት ሆስፒታሎች ውስጠኛ ሰዎችና በደላሎች የጥፋት ትስስር የሚካሄድ ነው፣ ጋንጎቹ እስከ ኤምባሲዎች ድረስ ግንኙነት አላቸዉ፡፡"
ጸሐፊው በአዲስ አበባ በሚገኙ የመንግስትና የግል ሆስፒታሎች የሚሰራ ሃኪም ነው
ለሁሉም የመሠረት ሚድያ አንባቢ በነፃ የቀረበውን ይህን አስተያየት ያንብቡ:
https://open.substack.com/pub/meseretmedia/p/565?utm_source=share&utm_medium=android&r=bb7g
"እነዚህ አንዳንድ ምግባረ ብልሹ ሲኔር የተባሉ ዶክተሮች የሰዎች ዝውውር፣ የአካል ክፍል ብለታ (human organ harvesting and trading) እና ሌሎች ግልጽ የሕክምና ማጭበርበሮችን ያካሂዳሉ፡፡ በዚህ ስራም ጠቀም ያለ ገንዘብ በሀገር ዉስጥና በውጭ በሚገኙ ደላሎቻቸው በኩል ያገኛሉ። ይህ የተደራጀ ወንጀል በትልልቆቹ የመንግስት ሆስፒታሎች ውስጠኛ ሰዎችና በደላሎች የጥፋት ትስስር የሚካሄድ ነው፣ ጋንጎቹ እስከ ኤምባሲዎች ድረስ ግንኙነት አላቸዉ፡፡"
ጸሐፊው በአዲስ አበባ በሚገኙ የመንግስትና የግል ሆስፒታሎች የሚሰራ ሃኪም ነው
ለሁሉም የመሠረት ሚድያ አንባቢ በነፃ የቀረበውን ይህን አስተያየት ያንብቡ:
https://open.substack.com/pub/meseretmedia/p/565?utm_source=share&utm_medium=android&r=bb7g