በህንድ በተከናወነው የ ሚስ ወርልድ የቁንጅና ውድድር ኢትዮጵያዊቷ ሀሴት ደረጄ 2ኛ ወጣች
ኢትዮጵያዊቷ ቆንጆ ከአለም 2ተኛ ከአፍሪካ 1ኛ በመሆን ውድድሩን ያጠናቀቀች ሲሆን በዚህ ውድድር ከ109 አገራት ቆነጃጅት ጋር ለ አንድ ወር ያህል የፈጀ ውድድር ስታደርግ ቆይታለች::
በውድድሩ የኢትዮጵያን እሴቶች በማስተዋወቅ እና የሀገሯን ገፅታ በተገቢው መልኩ በማሳየት ላደረገችው ጥረት የቱሪዝም ሚኒስቴር ያለውን ምስጋና ገልጿል።
#ዳጉ_ጆርናል
ኢትዮጵያዊቷ ቆንጆ ከአለም 2ተኛ ከአፍሪካ 1ኛ በመሆን ውድድሩን ያጠናቀቀች ሲሆን በዚህ ውድድር ከ109 አገራት ቆነጃጅት ጋር ለ አንድ ወር ያህል የፈጀ ውድድር ስታደርግ ቆይታለች::
በውድድሩ የኢትዮጵያን እሴቶች በማስተዋወቅ እና የሀገሯን ገፅታ በተገቢው መልኩ በማሳየት ላደረገችው ጥረት የቱሪዝም ሚኒስቴር ያለውን ምስጋና ገልጿል።
#ዳጉ_ጆርናል