ውድ የአፍሪካ አካዳሚ ዲፕሎም ትምህርት ተከታታዮች 🌙
✨ የአላህ ፍቃድ ከሆነ የፊቅሂ ኮርስ ማጠቃለያ ፈተና ነገ ጁሙዐ ቀን 22/09/2017 ይከፈታል። ፈተናው ለ4 ቀናት ክፍት ሆኖ የሚቆይ ይሆናል ፡፡
የፈተናዎች መመሪያ ደንብ🗓ፈተናው ጁሙዐ ቀን 22/09/2017 ከጠዋቱ 1 ሰዓት ጀምሮ ለአራት ቀናት የሚቆዩ ሲሆን ፈተናው የሚያበቃው ማክሰኞ ቀን 26/09/2017 ከጠዋቱ 1 ሰዓት ላይ ነው።
📚የኮርሱ ማጠቃለያ ፈተና ጥያቄዎች ብዛት 50 ሲሆን፤ እያንዳንዱ ጥያቄ ከ2 ነጥብ ይያዛል። በዚህ መልክ ፈተናው ከ100 ይታሰባል።
🔠ጥያቄዎቹ ትክክለኛውን ምረጥ ሲሆኑ፤ ከነሱ ውስጥ ብቸኛውን ትክክለኛ መልስ መመረጥ አለባችሁ።
🔊 ለፈተና የተሰጣችሁ ጊዜ ገደብ ከማለቁ በፊት መልሶቻችሁን ካላስረከባችሁ ውጤቱ አይመዘገብላቹም።
🚫በፈተናው ጊዜ ገደብ ውስጥ የፈተናውን ጥያቄዎች ማሰራጨትም ሆነ መወያየት በጥብቅ የተከለከለ ነው።
🔗ፈተናውን በመውሰድ ላይ ምንም አይነት ችግር ቢያጋጥማችሁ እባክዎት የቴክኒክ ድጋፍን ከታች በሚገኙት ድህረገጾች ይጠይቁን።
ቴሌግራም =
https://t.me/Ethio_africaacademy🌟🌟ቀልቦቻችሁን እና ኒያችሁን አድሱት! የምትችሉትን ያህል ትጉ!